ቆቦን መልሰን መቆጣጠራችን ድላችን አይደለም፣ ድላችን ይህ አረመኔ ቡዳን ላንደየና ለመጨረሻ ግዜ ታሪክ ሆኖ ማየት ነው። ትናንት እንዳልኳችሁ በትንሽ ነገር አንቧርቅም። በትንሽ ነገርማ ኡኡታን አናቀልጥም። በርግጥ በዚህ ሰሞን አለምን ያስገረመ ነገር አብረን እንሰማለን። ይህ የመከላከያ ሀይሉን አሰላለፍና አዘገጃጀት በትንሹ መረጃ ስላለን ኮርተን የምንናገረው ሀቅ ነው። ለማንኛውም የውነት ሞት ለምትሞቱልን የኢትዮጵያ ሀይሎች ሁሉ ምስጋናችን የላቀ ነው። ድልና ድምቀት ለናተ ይሁን። ሱሌማን አብደላ 3.0K viewsedited 20:14