ይቺን ጥሬ ሀቅ መንግስት ይቀበላት። አገራችን በደሀ መቀነቷ በዶላር የምትከፍላቸው ዲፕሎማቶችን በተመለከተ አቶ ነአማን ዘለቀ የፃፈው ጥሬ ሀቅ አለ። ለሀገራቸው 24 ሰአት የሚሰሩ ትንሽ ዲፕሎማቶች አሉ። በዛው ልክም ግን ስራቸውን ትተው ለመንግሥት እያሸበሸቡ አገር አደጋ ላይ ወድቀው የጦፈ ንግድ ውስጥ ያሉ ዲፕሎማቶች አሉ። ምናልባት በጉዳዮ ዙሪያ መንግስት አስቸኳይ የማስተካከል ስራ ከሰራ ብለን ነው የለጠፍነው። በጉዳዩ ዙሪያ ይህ አሰራርና ኋላቀር አመለካከት እንዲቀየር ኢትዮጵያን የሚመጥን ተቋምና አሰራር እንዲፈጠር የመጀመሪያ ትግላችን የምናደርግበት ግዜ ቅርብ ነው። Redwan Hussien Demeke Mekonnen Hassen Ethiopian Diasporaagency Mohammed A. Endris Birtukan Ayano Dadi ሱሌማን አብደላ 2.9K viewsedited 05:57