ባሮቼም ከእኔ በጠየቁህ ጊዜ (እንዲህ በላቸው)፡- እኔ ቅርብ ነኝ፡፡ የለማኝን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበለዋለሁ፡፡ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በኔም ይመኑ፤ እነሱ ሊመሩ ይከጀላልና፡፡ [2:186] ኢላሃና! ••❥ ወደ አንተ ካልሆነ ልመና ጩኸት ነው ••❥ ባንተ ላይ ካልሆነ ተስፋም ባዶነት ነው ••❥ ስላንተ ካልሆነ ንግግርም ውሸት ነው ••❥ ካንተ ጋር ካልሆነ ንግድም ኪሳራ ነው ••❥ ስለ ክብርህ ካልሆነ ፍቅርም እብደት ነው ••❥ በመንገድህ ካልሆነ ሞትም ጀሀነም ነው @suhabaa ━━━━━ ━━━━━ https://t.me/lYllYi 301 views10:15