ሰላት ዐለ ነቢ ﷺ ያበዛ አላህ ልቡን ብርሀን ያላብሰዋል .. ምክንያቱም ወንጀሎች ልብን ያጠቁራሉ ፤ አንድ ባርያ ወንጀል ሰራ ልቡ ላይ ጥቁር ነጥብ ይነጠብበታል ፤ በዛም ወንጀል ከቀጠለና ከተጨማለቀ ያቺ ጥቁር ነጥብ ሰፍታ ልብ ሙሉ ጥቁር ጨለማ ይሆናል... አላህ ምላሱን በሰላት ዐለ ነቢ ﷺ ሲያረጥበው ደግሞ ወንጀሉ ተራራን ቢያክል እንኳን ይማራል ፤ ወንጀሉ ሲማር የልቡ ጥቁረት እየጠፋ ይመጣና ብርሀን ይፈነጥቅበታል " - ኢብኑል ጀውዚይ / ቡስታኑል ዋዒዚን (289) 954 views05:37