የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ "በቅርቡ" በኢትዮጵያ ጉብኝት እንደሚያደርጉ የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ የብሄራዊ ደኅንነት አማካሪ ሬድዋን ሁሴን በትዊተር ገጻቸው አስታውቀዋል። ዶር ዐቢይና ፕ/ር ኢሳያስ ካይሮ ላይ በኹለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት ማድረጋቸውን የጠቀሱት አቶ ሬድዋን፣ ፕ/ር ኢሳያስ በቅርቡ በኢትዮጵያ በሚያደርጉት ጉብኝት ተጨማሪ ውይይት ለማድረግ እንደተስማሙ ገልጸዋል። ፕ/ር ኢሳያስ ጉብኝቱን ካካሄዱ፣ በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕወሃት መካከል የግጭት ማቆም ስምምነቱ ከተፈረመ ወዲህ ጉብኝቱ የመጀመሪያቸው ይኾናል። 7.7K viewsAnt B, 11:09