በጉራጌ ዞን የአራቱ ወረዳዎች ምክር ቤቶች ዛሬ የወሰኗቸውን ውሳኔዎች ለፌደሬሽን ምክር ቤት ለማስገባት ስልጣን ስላላቸው ያቀርባሉ ተብሏል። የማረቆ፣ ቀቤና፣ የመስቃን፣ ምስራቅ መስቃን ወረዳዎች እንዲሁም የቡታጅራ ከተማ ምክር ቤቶች፤ በ“ክላስተር” የሚደራጀውን አዲስ ክልል የመቀላቀል ውሳኔን ያጸደቁት በሙሉ ድምጽ መሆኑን የየምክር ቤቶቹ አባላት ተናግረዋል።(ተጨማሪ ያንብቡ ) https://wolaitatimes.com/በጉራጌ-ዞን-የሚገኙ-አራት-ወረዳዎች-እና-አ/ 7.6K viewsNatnael Gecho, 13:36