" አሁኑኑ የተሰረቀውን ነዳጅ መልሱ " - WFP
የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢዝሊ ድርጅታቸው ለእርዳታ ሥራው የሚያውለውን 570,000 ሊትር ነዳጅ " የትግራይ ባለሥልጣናት ሰርቀዋል " ብለዋል።
" ምግብ ለማድረስ ነዳጅ ከሌለን በሚሊዮኖች ይራባሉ " ያሉት ቢዝሊ ድርጊቱን " የሚያስቆጣ እና አሳፋሪ " ብለውታል።
አሁኑን የተሰረቀው ነዳጅ እንዲመለስ ጠይቀዋል።
#ArifNeger
#Ethiopia #Ethiopiannews #ዜና #News
ለፈጣን መረጃዎች
ዩትዩብ: https://youtube.com/c/Addisnegertop10
ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@arifneger24
ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/Arifneger
ቴሌግራም: https://t.me/arifnegermedia
ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/Arifnegermedia/
አብራችሁን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን!