Get Mystery Box with random crypto!

ሸገር jobs

የቴሌግራም ቻናል አርማ shegrijobes — ሸገር jobs
የቴሌግራም ቻናል አርማ shegrijobes — ሸገር jobs
የሰርጥ አድራሻ: @shegrijobes
ምድቦች: ቴሌግራም
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 25.22K
የሰርጥ መግለጫ

This channel is primarily intended for the graduated students for easy access to get information. #sgeri_jobs
Join us for more information

Ratings & Reviews

2.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-12-23 09:26:42
"ህወሓት ዳግም ጦርነቱን የጀመረው ለጦርነቱ የሚያስፈልገውን ሀብት ከየት አግኝቶ ነው
" - ጋዜጠኛና ደራሲ አን ጋሪሰን

መሰረቷን በጀኔቫ ያደረገችው እና ለበርካታ መገናኛ ብዙኃን የምትሰራው አን ጋሪሰን የተሰኘች ጋዜጠኛ ህወሓት "ትግራይ ተከባለች፣ የሰብዓዊ እርዳታ እንዳይገባ ክልከላ ተደርጓል" የሚል ማደናገሪያ እያነሳ ባለበት ሰዓት፣ ጦርነቱን ዳግም ለመጀመር የሚያስችለውን ሀብት ከየት አግኝቶ ነው በሚል የተቃርኖ አመክንዮ በትዊተር ገጿ አንስታለች።

ጦርነት ውድ እና ያልተቋረጠ መሳሪያ፣ ተተኳሽ፣ ተሸከርካሪ፣ የምግብ አቅርቦት፣ የስለላ ቴክኖሎጂ እና ሌሎች አቅርቦቶች እንደሚፈልግ በመጥቀስ፣ "እነዚህ አስፈላጊ ግብዓቶችን ቡድኑ ከየት አገኛቸው?" ስትል ጥርጣሬ አዘል ጥያቄዋን አን ጋሪሰን አጋርታለች።

ትላንት አሸባሪው ህወሓት መቀሌ ከሚገኘው የዓለም ምግብ ድርጅት መጋዘን 570 ሺህ ሊትር ነዳጅ መዝረፉንና የሰብአዊ እርዳታ ስርጭቱን መስራት ከማይችልበት ደረጃ መድረሱን ተመድ መግለፁ ይታወሳል።


#ArifNeger

#Ethiopia #Ethiopiannews #ዜና #News

ለፈጣን መረጃዎች
ዩትዩብ: https://youtube.com/c/Addisnegertop10

ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@arifneger24

ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/Arifneger

ቴሌግራም: https://t.me/arifnegermedia

ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/Arifnegermedia/

አብራችሁን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን!
4.7K views06:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-23 00:17:38
" አሁኑኑ የተሰረቀውን ነዳጅ መልሱ " - WFP

የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዋና ዳይሬክተር ዴቪድ ቢዝሊ ድርጅታቸው ለእርዳታ ሥራው የሚያውለውን 570,000 ሊትር ነዳጅ " የትግራይ ባለሥልጣናት ሰርቀዋል " ብለዋል።

" ምግብ ለማድረስ ነዳጅ ከሌለን በሚሊዮኖች ይራባሉ " ያሉት ቢዝሊ ድርጊቱን " የሚያስቆጣ እና አሳፋሪ " ብለውታል።

አሁኑን የተሰረቀው ነዳጅ እንዲመለስ ጠይቀዋል።

#ArifNeger

#Ethiopia #Ethiopiannews #ዜና #News

ለፈጣን መረጃዎች
ዩትዩብ: https://youtube.com/c/Addisnegertop10

ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@arifneger24

ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/Arifneger

ቴሌግራም: https://t.me/arifnegermedia

ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/Arifnegermedia/

አብራችሁን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን!
4.7K views21:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-22 22:25:26
" ሲቪል ዜጎችን ለመመገብ የሚደረገውን ጥረት ማደናቀፍ እጅግ የጭካኔ ተግባር ነው። የተዘረፈውን ነዳጅ መልሱ " - ሳማንታ ፓወር

የአሜሪካ ህዝብ ተራድኦ ድርጅት (USAID) አስተዳዳሪ ሳማንታ ፓወር ፤ ህወሓት (TPLF) የዓለም ምግብ ፕሮግራም ለስራ የሚጠቀምበትን 150,000 ጋሎን ነዳጅ መዝረፉን በመግለፅ ድርጊቱን አጥበቀው አውግዘዋል።

በተጨማሪም በእርዳታ ሰራተኞች ላይ እንግልት መድረሱን በመጠቆም ፤ ህወሓት (TPLF) በእርዳታ ሰራተኞች ላይ ያደረሰውን እንግልት ድርጅታቸው አጥብቆ እንደሚያወግዝ ገልፀዋል።

" ኢትዮጵያውያን ሲቪል ዜጎችን ለመመገብ የሚደረገውን ጥረት ማደናቀፍ እጅግ የጭካኔ ተግባር ነው " ያሉት ፓወር ህወሓት (TPLF) የዘረፈውን ነዳጅ እንዲመልስ በድርጅታቸው ስም ጥሪ አቅርበዋል።

ከነዳጅ ዝርፊያ ጋር በተያያዘ አሁንም ዓለም አቀፍ ተቋማት ድርጊቱን እያወገዙ ሲሆን ህወሓት (TPLF) በሰጠው ምላሽ " ከወራት በፊት ለዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) ያበደርኩትን ነዳጅ መልሼ ወስድኩ እንጂ ዘረፋ አልፈጸምኩም " ብሏል።

ነዳጁን ለድርጅቱ ያበደርኩት ከጥቂት ወራት በፊት በነዳጅ እጥረት ምክንያት የምግብ እርዳታ ማከፋፈል ባለመቻሉ ነው ያለው ህወሓት ድርጅቱ ነዳጅ መበደሩንና እንደሚመልስ ግንዛቤ ነበር ሲል ገልጿል፤ " ስምምነታችን በጽሁፍ ተሰንዶ ተቀምጧል " ሲል እየቀረበበት ላለው ክስ ምላሽ ሰጥቷል።

#ArifNeger

ዩትዩብ: https://youtube.com/c/Addisnegertop10

ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@arifneger24

ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/Arifneger

ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/Arifnegermedia/
!
4.7K views19:25
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-22 22:11:17
ታዋቂው ኢራቃዊ ፓለቲከኛ አል ሳድር፤ ራሱን ከፖለቲካው እንዳገለለ ማስታወቁን ተከትሎ በሃገሪቱ ከፍተኛ ውጥረት ነግሷል

የአል ሳድር ደጋፊዎች ቤተ መንግስት ሠብረው መግባታቸውን ተከትሎ በባግዳድ ሰዓት እላፊ ታውጇል

ኢራቃዊው የሺዓ እስልምና መሪ እና ፖለቲከኛ ሙቅታዳ አል ሳድር
አል ሳድር ጥቅምት ላይ የተካሄደውን ምርጫ ቢያሸንፍም መንግስት ለመመስረት አልቻለም

ኢራቃዊው የሺዓ እስልምና መሪ እና ፖለቲከኛ ሙቅታዳ አል ሳድር ራሱን ከፖለቲካው እንዳገለለ ማስታወቁን ተከትሎ በኢራቅ ከፍተኛ ህዝባዊ ቁጣ ተቀሰቀሰ።

በሺዎች የሚቆጠሩ የፖለቲከኛው ተከታዮች ውሳኔውን በመቃወም ወደ ብሔራዊ ቤተመንግሥት ሰብረው ገብተዋል። አዲስ ፕሬዝዳንት እና ጠቅላይ ሚኒስትር ለመሰየም ተሰብስቦ የነበረውን የሃገሪቱን ፓርላማም ተቆጣጥረዋል።

ይህን ተከትሎ በአስቸኳይ የካቢኔ ስብሰባ ላይ የነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትር አል ካዲሚ ስብሰባውን በትነው ወጥተዋል። በቤተ መንግስቱ እና በአካባቢው ከባድ ጥበቃ እየተደረገም ሲሆን በባግዳድ ሰዓት እላፊ ታውጇል።

ስልጣን ባይዝም በፖለቲካ ተሳትፎው ረጅም ዓመታትን ያስቆጠረው አል ሳድር "በፖለቲካ ጉዳዮች ውስጥ ላለመግባባት ወስኛለሁ” በሚል ነበር ራሱን ከፖለቲካው ማግለሉን በይፋዊ የትዊተር የማህበረሰብ ትስስር ገጹ ያስታወቀው።

#ArifNeger

ለፈጣን መረጃዎች
ዩትዩብ: https://youtube.com/c/Addisnegertop10

ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@arifneger24

ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/Arifneger

ቴሌግራም: https://t.me/arifnegermedia

ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/Arifnegermedia/
4.7K views19:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-22 22:04:41
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ቱርክ እና ሌሎችም አገራት ከአፍሪካ ጋር ሊያቀያይሙን አፍራሽ ፕሮፓጋንዳ እየነዙብን ነው ማለታቸውን ቱርክ አጥብቃ ነቀፈችው፡፡

የቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሮን እኛን ከመክሰስ አገራቸው በቅኝ አገዛዝ ዘመን የፈፀመቻቸውን ጥፋቶች ቢያርሙ ይሻላቸዋል የሚል መግለጫ ማውጣቱን ዴይሊ ሳባሕ ፅፏል፡፡

ማክሮን ከቱርክ በተጓዳኝ እንደ ሩሲያ እና ቻይና ያሉ አገሮች የፈረንሳይን ስም እያጠፉ ነው ያሏቸው አገሮች ናቸው፡፡

የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት በዚህ ጉዳይ ላይ የተናገሩት በአልጀሪያ የሰሞኑ ጉብኝታቸው ወቅት ነው ተብሏል፡፡

የማክሮንን አስተያየት በተመለከተ ከሩሲያ እና ከቻይና በኩል የተሰጠ ምላሽ በዘገባው አልተጠቀሰም፡፡

#ArifNeger

#Ethiopia #Ethiopiannews #ዜና #News

ለፈጣን መረጃዎች
ዩትዩብ: https://youtube.com/c/Addisnegertop10

ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@arifneger24

ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/Arifneger

ቴሌግራም: https://t.me/arifnegermedia

ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/Arifnegermedia/

አብራችሁን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን!
4.7K views19:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-22 21:57:07
ቱርክ በዩክሬኑ የዛፖሪዝሂያ ኒውክሌር ጣቢያ ግጭት ጉዳይ ማሸማገል ትችላለች- ፕሬዘዳንት ኤርዶሃን

ቱርክ በጦርነት ውስጥ ካሉት ዩክሬንና ሩሲያ ጋር መልካም የሚባል ወዳጅነት እንዳላት ይታወቃል

ቱርክ በዩክሬኑ የዛፖሪዝሂያ ኒውክሌር ጣቢያ ግጭት ጉዳይ መሸምገል ትችላለች ሲሉ ፕሬዘዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን ተናገሩ፡፡

ፕሬዝዳንቱ ቱርክ የማሸማገል ሚናውን መጫወት እንደምትፈልግ ለሩሲያው አቻቻው ፑቲን እንዳሳወቁም ከቱርክ ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት የተገኘ መረጃን ዋቢ በማድረግ ኤኤፍፒ ዘግቧል፡፡

ኤርዶሃን ቱርክ፤ ሩሲያ እና ዩክሬን መካከል የዩክሬይንን የእህል ወደ ውጭ ገበያ ለማቅረብ የሚያስችል ታሪካዊ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ትልቅ ሚና እንደተጫወተች ሁሉ ፤አሁንም ትልቅ ሚና መጫወት ትችላለች ማለታቸውንም ተገልጿል፡፡

"ፕሬዝዳንት ኤርዶሃን ቱርክ በእህል ስምምነት ውስጥ እንዳደረጉት በዛፖሪዝሂያ የኑክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ውስጥ የአመቻችነት ሚና መጫወት እንደምትችል ተናግረዋል" ነው ያለው ፕሬዝዳንቱ ጽ/ቤት፡፡

ባለፈው ወር ከዩክሬን አቻቸው ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ ጋር ለመነጋገር ወደ ኪቭ አቅንተው ነበሩት ኤርዶሃን፤ አሁን ላይ የዬክሬን-ሩሲያ የውጥረት ማዕከል የሆነውን የኒውክሌር ጣቢያ ጉዳይ ከባድ ጣጣ ሊስከትል የሚችል ጉዳይ መሆኑ ማስጠንቀቃቸው አይዘነጋም፡፡

ኤርዶሃን በወቅቱ" ተጨንቀናል፤ ሌላ ቼርኖቤል (እንደፈረንጆቹ በሚያዚያ 26 ቀን 1986 የተከሰተ አስደንጋጭ የኒውክሌር አደጋ) አንፈልግም” ማለታቸውም ሚታወስ ነው፡፡

እናም አሁን በአውሮፓ ትልቁ በሂነው የዛፖሪዝሂያ የኒውክሌር ጣቢያ ላይ ያለው ውጥረት እጅግ አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል፡፡

#ArifNeger
4.6K views18:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-22 21:56:08
ትራምፕ መኖሪያ ቤታቸው በኤፍ.ቢ.አይ ከተበረበረ ወዲህ የመጀመሪያ ንግግር አድርገዋል:: ዶናናድ ትራምፕ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን “የአሜሪካ ጠላት ነው” አሉ

የአሜሪካ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ
ጆ ባይደን “ጽንፈኛ” ያሏቸውን ዶናልድ ትራምፕን እና ደጋፊዎቻቸውን ማስጠንቀቀቸው ይታወሳል

የአሜሪካ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በስልጣን ላይ ያሉት ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን “የአሜሪካ ጠላት ናቸው” ማለታቸው ተደምጧል።

ዶናልድ ትራምፕ በፎሎሪዳ የሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው በኤፍ.ቢ.አይ ከተበረበረ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ለደጋፊዎቻቸው ንግግር አድርገዋል።

ትራምፕ በፔንሲልቫኒያ በተሰበሰቡ በሺዎች ለሚቆጠሩ ደጋፊዎቻቸው ባደረጉት ንግግር “የመኖሪያ ቤት ብርበራው በአሜሪካ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም ነው” ብለዋል።

የ76 ዓመቱ ዶናልድ ትራምፕ ሁለት ሰዓት በፈጀው ንግግራቸው በአብዛኛው በመኖሪያ ቤታቸው የተደረገውን ብርበራ በመተቸት የተጠናቀቀ ሲሆን፤ በኋላ ላይ የዴሞካራት ተቀናቃኛቸው የሆኑትን ጆ ባይደንን ወደ መተቸት ተመልሰዋል።

በንግግራቸውም በ2020 የተደረገው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ መጭበርበሩን እና አሸናፊነትን እንደነጠቁ መናገራቸውም ተሰምቷል።
#ArifNeger

#Ethiopia #Ethiopiannews #ዜና #News

ለፈጣን መረጃዎች
ዩትዩብ: https://youtube.com/c/Addisnegertop10

ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@arifneger24

ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/Arifneger

ቴሌግራም: https://t.me/arifnegermedia

ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/Arifnegermedia/

አብራችሁን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን!
4.6K views18:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-22 21:40:24
ትራምፕ መኖሪያ ቤታቸው በኤፍ.ቢ.አይ ከተበረበረ ወዲህ የመጀመሪያ ንግግር አድርገዋል:: ዶናናድ ትራምፕ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን “የአሜሪካ ጠላት ነው” አሉ

የአሜሪካ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ
ጆ ባይደን “ጽንፈኛ” ያሏቸውን ዶናልድ ትራምፕን እና ደጋፊዎቻቸውን ማስጠንቀቀቸው ይታወሳል

የአሜሪካ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በስልጣን ላይ ያሉት ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን “የአሜሪካ ጠላት ናቸው” ማለታቸው ተደምጧል።

ዶናልድ ትራምፕ በፎሎሪዳ የሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው በኤፍ.ቢ.አይ ከተበረበረ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ለደጋፊዎቻቸው ንግግር አድርገዋል።

ትራምፕ በፔንሲልቫኒያ በተሰበሰቡ በሺዎች ለሚቆጠሩ ደጋፊዎቻቸው ባደረጉት ንግግር “የመኖሪያ ቤት ብርበራው በአሜሪካ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም ነው” ብለዋል።

የ76 ዓመቱ ዶናልድ ትራምፕ ሁለት ሰዓት በፈጀው ንግግራቸው በአብዛኛው በመኖሪያ ቤታቸው የተደረገውን ብርበራ በመተቸት የተጠናቀቀ ሲሆን፤ በኋላ ላይ የዴሞካራት ተቀናቃኛቸው የሆኑትን ጆ ባይደንን ወደ መተቸት ተመልሰዋል።

በንግግራቸውም በ2020 የተደረገው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ መጭበርበሩን እና አሸናፊነትን እንደነጠቁ መናገራቸውም ተሰምቷል።
#ArifNeger

#Ethiopia #Ethiopiannews #ዜና #News
4.6K views18:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-20 13:04:47 ሸገር jobs pinned «ሰላም ውድ የ አሪፍ ነገር media 2 ተከታዮች https://t.me/nebiyu57 ይሄን ልንክ ቢያንስ ለ25 friend በሼር እንድተግዙን በ ትህትና እንጠይቃለን !!!»
10:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-19 16:29:12 ሰላም ውድ የ አሪፍ ነገር media 2
ተከታዮች https://t.me/nebiyu57 ይሄን ልንክ
ቢያንስ ለ25 friend በሼር እንድተግዙን
በ ትህትና እንጠይቃለን !!!
4.4K viewsedited  13:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ