ረመዷን (8) ** ሰዎች ድምፃችንን ይሰማሉ፣ አንተ ግን ዉስጣችንን ትሰማለህ። የልባችንን ለቅሶ የምትሰማ፣ የዉስጣችን መሻት የምታውቅ አሏሀች ን ሆይ! በፆመ አንጀታችን ለመንንህ፣ በደረቅ ጎሮሮኣችን ተማፀንንህ። መሻታችንን ሁሉ ሙላልን፣ ሓጃችንን ሁሉ ፈጽምልን፣ የምንፈልገዉን ሁሉ ስጠን። ያ ረብ! @shefaa12 70 viewshau:), edited 07:32