ነብዩ ዐለይሂሠላም እንዲህ ይላሉ፡- “የፈለግከውን ያክል ብትኖር ትሞታለህ! የፈለግከውን ብትወድ ትለየዋለህ! የፈለግከውን ስራ ዋጋውን ታገኛለህ! እወቅ! የሙእሚን ክብሩ የሌሊት ሶላት መስገዱ፣ የበላይነቱም ከሰዎች መብቃቃቱ ነው፡፡” (ሐኪም ዘግበውታል፡፡ አልባኒ ሶሒሕ ብለውታል) https://telegram.me/IbnuMunewor 46 viewsአቡ ሐናን, 12:49