ተመሳሳይ ፆታ ጋብቻ እና ውርጃን የሚያወግዝ ሰልፍ በሐዋሳ ከተማ ተካሄደ በሐዋሳ ከተማ የሚገኙ 22 የቃለ ህይወት ቤተክርስቲያን የተወጣጡ ሰልፈኞች ከኃይማኖት እና ከባህል ያፈነገጡ ተግባራትን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ አድርጓል። ግብረሰዶማዊነትን፣ ወርጃን፣ ነብስ ማጥፋትን፣ ምንዝርና እና ሱሰኝነትን እንቃወማለን የሚሉ መፈክሮች በሰላማዊ ሰልፉ ላይ መንፀባረቃቸውን የደቡብ ሬዲዮ እና ቴሌቪዥን ዘግቧል። 4.5K views16:31