አዩቴ ኢትዮጵያ አስር ሺህ የአሜሪካን ዶላር የሚያሸልም ውድድር ለስራ ፈጠሪ ወጣቶች ይፋ አደረገ በአዩቴ ኢትዮጵያ ተዘጋጅቶ የቀረበው የግብርና ዘርፍ የስራ ፈጠራ የወጣቶች ውድድር የሰብል የአትክልትና ፍራፍሬ ዘርፎችን የሚያሳድግን አዳዲስ ሀሳቦችና የፈጠራ ስራ ያላቸው ወጣቶች ብቻ የሚስተናገዱበት ነው ተብሏል። የማመልከቻ ጊዜው የሚቆየው ከግንቦት 7 እስከ ግንቦት 22 ብቻ ነው የተባለ ሲሆን ውድድሩን በአንደኝነት ለሚያሸንፈው ወጣት የአስር ሺህ የአሜሪካን ዶላር በድምሩ ለሶስት አሸናፊዎች የሀያ ሺህ የአሜሪካን ዶላር ጉርሻ መዘጋጀቱን ሰምተናል። የማመልከቻ ሊንክ: https://ayute-ethiopia.et/apply-here/ ዌብሳይት: www.ayute-ethiopia.et 6.6K views09:46