ታማኝነት በኢትዮጵያ አየርመንገድን ለ32 አመት ያገለገሉት አቶ አማረ ታደሰ በቦሌ ኤርፖርት የቢዝነስ ክላስ ላውንጅ ባር ማን ናቸው። ተረስቶ ያገኙትን የአንድ ናጄሪያዊ መንገደኛ 200,000 ዶላር ለባለቤቱ አስረክበዋል። ታማኝ ሰው ናቸው። (ጋዜጠኛ ቃለየሱስ በቀለ) 5.4K views09:50