ወራሪን ማራኪዎቹ !!
እውነተኛ አርበኝነት ያለቺው ወሎ ነው !
እውነተኛ ሀገር ወዳድነት መነሻዋም መድረሻዋም ወሎ ነው !!
የአርሶአደሩ ጀኔራል ሀሰን ከረሙ ጦር ወሎን ሊወር ሊያዋርድ የመጣውን ወራሪ በርካታ ሀይል እየማረኩ ይገኛሉ ። የኔ አርበኞች እነዚህ ናቸው ! ተራራ ናቸው ! ጠላትን እንደት ማስተናገድ እንዳለባቸውም ያውቁበታል !!!
በነገራችን ላይ በአለም ላይ አርሶ አደር ጀኔራልን ያበቀለች ወሎ ብቻ ናት !
ሁሉም ወሎየ እንደነ ጀኔራል ሀሰን ከረሙ አርበኞች መሆን አለበት ። ያ ከሆነ ወራሪውን መስበር አያቅትም ።
ወሎየነት ደግነት ብቻ ሳይሆን ጀግንነትም ነው !!!
#Seid_Mohammed_Alhabeshiy
ቴሌግራም
t.me/Seidsocial