በምንም አይነት መልኩ ቢሆን መሰደድ መፍትሄ አይደለም ። ከስደት በሗላ ያለው የውርደት ህይወት ሞትን የሚያስመኝ ስብራት ነው ። ይህንን እነረደ ህዝብ አይተናል ።
በባለፈው የህወሀት ወረራ ወቅት የበለጠ ስቃይና መከራ ያዩት እዚያው ከወረራው ውስጥ ካሉት ይልቅ የተሰደዱት ናቸው ።
ጀግኖቻችን እየተዋደቁ ነው ። እነርሱ ከፊት እየተዋደቁ ለህይወታ ሳይሳስሱ እየተጋደሉ ከሗላ ደጀን ሆኖ ጋሻና መከታ መሆን ሲገባ መሸሽ በታሪክም የሚያስወቅስ ስህተት ነውና ከመሸሽ መታገል አልያም ባሉበት ታግሶ መቀመጥ !!!
ድል ለጥምር ጦራችን !
#Seid_Mohammed_Alhabeshiy
ቴሌግራም
t.me/Seidsocial