Get Mystery Box with random crypto!

Seid Social

የቴሌግራም ቻናል አርማ seidsocial — Seid Social S
የቴሌግራም ቻናል አርማ seidsocial — Seid Social
የሰርጥ አድራሻ: @seidsocial
ምድቦች: ፖለቲካ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 6.83K
የሰርጥ መግለጫ

አለም አቀፋዊ መረጃዎች ምልከታዎችና ታሪካዊ ክስተቶች ይቀርቡበታል

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-01 20:01:31
የህወሀት ጦር በመከላከያ ሀይላችን አይቀጡ ቅጣት ሲቀጣና ፍፁም ባላሰበው አጭር ጊዜ ውስጡ ጦሩ ሲረግፍ የኢትዮጵያ ጦር ብቻውን አሸነፈኝ ላለማለት የኤርትራ ጦር አብሮ እየወጋኝ ነው በማለት እያለቃቀሰ ነው ።
ህወሀት ይህን የሚያደርገው ለሁለት ምክንያት ነው ።

1 እየተሸነፍን ያለነው በመከላከያ ሰራዊት ብቻ በኤርትራም ጭምር ታግዞ ነው በሚል ህዝቡን ለመደለል
2 የምእሬባዊያን ሜእቀብ ሰለባ የሆነቻዋን ኤርትራን ወደ ጦርነቱ ለመሳብና ምእራባውያን የበለጠ ጫና በኢትዮጵያ ላይ እንዲፈጥሩ ለማድረግ እንድሁም ወጊያውን ቀጠናዊ ለማድረግ ነው ።

አሜሪካና የአውሮፓ ህብረት ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለማሻሻል ካቀረቧቸው ቅድመመስፈርቶች አንዱ የኤርትራ ጦር ከትግራይ ይውጣ የሚል ልቦለድ ነው ። እናም ህወሀት ኤርትራ ኤርትራ የሚለው ለላኪዎቹ ሌላ የፕሮፓጋንዳ ግብአት ለማቅረብ ነው ።

ያም አለ ይህ አሁን ህወሀት እየደረሰበት ያለው ምት ከእስካሁኑ የከፋበት ሆኗል ። መከላከያ ሀይላችን ህወሃትን 360 ዲግሪ አቦ ያጠቃል ። ባንዳዎቹ እንኳንስ ማሸነፍ ማምለጫም የላቸው !

#Seid_Mohammed_Alhabeshiy

ቴሌግራም
t.me/Seidsocial
981 views17:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 22:49:44
ፓኪስታን በታሪኳ አይታው የማታውቀው የጎርፍ መጥለቅለቅ አጋጥሟታል ። የጎርፉ አደጋ አብዛኛውን የሀገሪቱ ክፍል ያካለለ ሲሆን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ህዝቦችን መውጫ መግቢያ አሳጥቶ የበርካቶችን ህይወት እየቀጠፈ ነው ።

እስካሁን ከ 1,100 በላይ ፓኪስታናዊያን ህይወታቸው አልፏል ። ከ ግማሽ ሚሊዮን ህዝብ በላይ ተፈናቅሏል ። በርካታ ከተሞች ከነ ህንፃዎቻቼው በጎርፉ ሰጥመዋል ።

ይህ ከባድ ዝናብ ያስከተለው ጎርፍ በፓኪስታን 100 ኪሎሜትር ሀይቅ መፍጠር ችሏል ። ጎርፉን ለማምለጥ ወላጆች ህፃናት ልጆቻቼውን ልጆች አዛውንት ወላጆቻቼውን ይዘው ሲታገሉ ሲታይ በጣም ያሳዝናል ።

ለህዝቧ በአደጋ ጊዜ በፍጥነት መድረስ የሚያስችል አቅም ያልገነባችው ፓኪስታን ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ የእርዳታ ጥሪ አቅርባለች ።

የፓኪስታን ወንድሞቻችንን አላህ ከዚህ መከራ በቃችሁ ይበላቸው !

#Seid_Mohammed_Alhabeshiy

ቴሌግራም
t.me/Seidsocial
665 views19:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 19:59:48
እስካሁን የመከላከያ ሰራዊታችን የማጥቃት ትእዛዝ አልተሰጠውም የተሰጠው የመከላከል ትእዛዝ ብቻ ነው ።
ማጥቃት ሲጀምር ግን የሚጀምረው ከወሎ ወይንም ከጎንደር እንዳይመስላችሁ ። ነገሩ ወዲያ ነው !
መከላከያችን ከኤርትራ በኩል ቆርጦ ወራሪውን ሀይል እየጠረገ ከስሩ ሊመነግል ዝግጅቱን ጨርሷል ። አቅጣጫና እቅዱን አጠናቋል ።
ይህንን ህወሃቶችም ተረድተው ብርድ ብርድ እያላቸው ፍርሀት እያንዘፈዘፋቸው ነው ። ዛሬ የትግራይ ጦር አዛዥ ጀኔራል ታደሰ ወረደ በዚህ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሲሰጥ መናገር እስኪያቅተው ድረስ ይርበተበት ነበር ። " እኛ እንደዚህ ይሆናል ብለን በፍፁም አልጠበቅንም ነበር " ብሏል ባን*ዳው ጀኔራል ።

የመከላከያ ሰራዊታችን እቅድ ዝግጅት እጅግ እጅግ የሚገርም ነው ። መንግስታችን በአስር ሺህ የሚቆጠር በርካታ ክፍለጦር ወደ ኤርትራ አስገብቶ በተጠንቀቅ ማቆሙን ህወሀት የተረዳው ከረፈደ በመሆኑ አስደንግጧቸዋል ።
ነገሩ አይጥ ስትጠግብ የድመት አፍንጫ ታሸታለች ነውና የህወሀት ጉሮሮ የሚበ*ጠስበት ጊዜ ሩቅ የሚሆን አይመስልም !

ኢትዮጵያ ግን ታሸንፋለች !!!!

#Seid_Mohammed_Alhabeshiy

ቴሌግራም
t.me/Seidsocial
1.3K views16:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 18:12:58
ወራሪን ማራኪዎቹ !!

እውነተኛ አርበኝነት ያለቺው ወሎ ነው !
እውነተኛ ሀገር ወዳድነት መነሻዋም መድረሻዋም ወሎ ነው !!

የአርሶአደሩ ጀኔራል ሀሰን ከረሙ ጦር ወሎን ሊወር ሊያዋርድ የመጣውን ወራሪ በርካታ ሀይል እየማረኩ ይገኛሉ ። የኔ አርበኞች እነዚህ ናቸው ! ተራራ ናቸው ! ጠላትን እንደት ማስተናገድ እንዳለባቸውም ያውቁበታል !!!

በነገራችን ላይ በአለም ላይ አርሶ አደር ጀኔራልን ያበቀለች ወሎ ብቻ ናት !
ሁሉም ወሎየ እንደነ ጀኔራል ሀሰን ከረሙ አርበኞች መሆን አለበት ። ያ ከሆነ ወራሪውን መስበር አያቅትም ።

ወሎየነት ደግነት ብቻ ሳይሆን ጀግንነትም ነው !!!

#Seid_Mohammed_Alhabeshiy

ቴሌግራም
t.me/Seidsocial
1.3K views15:12
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 16:38:41
በምንም አይነት መልኩ ቢሆን መሰደድ መፍትሄ አይደለም ። ከስደት በሗላ ያለው የውርደት ህይወት ሞትን የሚያስመኝ ስብራት ነው ። ይህንን እነረደ ህዝብ አይተናል ።
በባለፈው የህወሀት ወረራ ወቅት የበለጠ ስቃይና መከራ ያዩት እዚያው ከወረራው ውስጥ ካሉት ይልቅ የተሰደዱት ናቸው ።

ጀግኖቻችን እየተዋደቁ ነው ። እነርሱ ከፊት እየተዋደቁ ለህይወታ ሳይሳስሱ እየተጋደሉ ከሗላ ደጀን ሆኖ ጋሻና መከታ መሆን ሲገባ መሸሽ በታሪክም የሚያስወቅስ ስህተት ነውና ከመሸሽ መታገል አልያም ባሉበት ታግሶ መቀመጥ !!!

ድል ለጥምር ጦራችን !

#Seid_Mohammed_Alhabeshiy

ቴሌግራም
t.me/Seidsocial
1.4K views13:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 20:13:30
አልጀሪያ የ 1.5 ሚሊዮን ሰማእታት ሀገር ነች ። ሀገር ካለደምና አጥንት አይሰራምና አልጀሪያ ነፃነቷን ያስከበሩላት ወራሪና ባንዳዎቿን የቀበሩላት በርካታ ሚሊዮናት ጀግኖችን የታደለች ሀገር ናት ። በዚህም ከኢትዮጵያ ጋር ያመሳስላታል ።
ታዲያ መሪያችን ዶክተር አብይ አህመድ ለነዚያ ሰማእታት መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን ማስቀመጣቸው አጋጣሚውም ትርጉሙም ትልቅ ነው ።

አልጀሪያ ሚሊዮን ጀግኖቿን ስትገብር የተዋጋቺው ከወራሪዋ ፈረንሳይ ጋር ብቻ አልነበረም ይልቁንስ ከማህፀኗ ከወጡ ተላላኪ ባን*ዳዎችም ጋር ጭምር እንጅ ። እናም ዞሮ ዞሮ አልጀሪያ ስታሸነፍ ስለርሷ የሞቱላት ስለርሷም የኖሩላት ዘልአለም በክብር ሲወሱ ይኖራሉ ።

እነዚያ ጥቅመኛ ባንዳ*ዎቿ ግን እንኳንስ አልጀሪያ ላኪያቸው ፈረንሳይ እንኳ ተፀይፋቸው የውርደት ሞትን ሞተዋል ።

ድሮስ ለባን*ዳ ከውርደት ያለፈ ምን ክብር ኖሮት ያውቅና !!

#Seid_Mohammed_Alhabeshiy

ቴሌግራም
t.me/Seidsocial
1.9K views17:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 23:11:00
ወሎ የደግነት ሀገር ብቻ አይደለም የጀግንነት ሀገርም ጭምር እንጅ !!
ወሎ የገራገርነት ሀገር ብቻ አይደለም የቆራጥነት ሀገርም እንጅ !!

ወሎየነት ለሀገር ፍፁም ታማኝነት ነው !
ወሎየነት ለሀገር መስዋእትነት የመሆን አርማ ነው !
በሀገራችን ታሪክ ለዚህች ሀገር የወሎን ህዝብ ያክል ለኢትዮጵያ የተዋደቀ መስዋእትነትን የገበረ የለም ።

ይናገር አድዋ - ከ 70,000 በላይ ወሎየዎችን በደምና በአጥንት ላስቀመጠው !

ይመስክር ጣሊያን በወሎየዎች በላይ ዘለቀና መሰሎቹ የአርበኞችን ቅጣት የቀመሰው !

ወሎ የሀገር አድባር የሀገር አርማ !!

#Seid_Mohammed_Alhabeshiy

ቴሌግራም
t.me/Seidsocial
2.0K views20:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 21:40:59
አንዳንድ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት የመከላከያ ሀይላችን ዋነኛ አላማ ወራሪውን ሀይል ራያ ላይ መቁረጥ አይደለም ። ከዚያ ይልቅ መከላከያ ሀይላችን ወራሪውን ሀይል ከኤርትራ በኩል ቆርጦ አጠቃላይ ትግራይን ከህወሀት ለማፅዳት የተራቀቀ እቅድ ይዞ እየተንቀሳቀሰ ነው ተብሏል ።

ከዚህ በተጨማሪ ጀግናው የመከላከያ ሰራዊታችን ከሁመራ አቅጣጫ ከማይጠብሪ አቅጣጫ ወደ ማጥቃት እንደሚገባና የወራሪውን አማተር ሰራዊት ሳንዱች ለማድረግ እየተጣደፈ ይገኛል ።

ህወሀት ከወሎ ብቻ ሳይሆን ከትግራይም የሚፀዳበት ጊዜ በጣም የተቃረበ ይመስላል ። በዚህ ዘመቻ መከላከያ ሀይላችን ከመቀሌ ያነሰ ኢላማ የለውም ።

ኢትዮጵያ ታሸንፋለች !

#Seid_Mohammed_Alhabeshiy

ቴሌግራም
t.me/Seidsocial
2.0K views18:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 20:46:21
በባለፈው ጦርነት የወሎን ህዝብ ያክል መስዋዕትነት የከፈለ መከራና ስቃይ ያየ የለም ። በዚህኛውም ጦርነት የጦርነቱ አውድማ እንዲሆን የተመረጠው ወሎ ነው ። ወሎ የኢትዮጵያን መከራ እንዲሸከም የተፈጠረ እስኪመስል ድረስ እየተነባበረ ህዝባችንን እያመሰቃቀለው ነው ።

የአማራ ክልል መንግስት እንደሆነ ለወሎ ብዙም ደንታ እንደሌለው ትላንትም አይተነዋል ዛሬም እያየነው ነው ።

መሆን ያለበት የወሎ ህዝብ ማንንም ሳይጠብቅ ከመከላከያ ሀይላችን ጎን ተሰልፎ ደጀንና ጋሻ ሆኖ ወራሪውን ሀይል እስከመጨረሻ መታገል ነው ። ህዝባችን ከባለፈው ስብራት ሳያገግም ዛሬም እንደገና ሌላ ስብራት መጥቶበታል ። በመሆኑም ሳንሰበር እንታገል ።

ስንታገል ከምንከፍለው መስዋዕትነት በላይ ሳንታገል የምንከለው ዋጋ በእጅጉ ይከፋልና አሁንም ከሰራዊታችን ጎን ሆኑን እንታገል !

#Seid_Mohammed_Alhabeshiy

ቴሌግራም
t.me/Seidsocial
2.3K views17:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 19:45:48
ሀገሬ ስታሸንፍ ብቻ ሳይሆን ስትሸነፍም ከጎኗ እቆማለሁ !
በድል ወቅት ሳይሆን በፈተና ወቅት ከመንግስቴ ጎን የበለጠ እሰለፋለሁ !

ደግሞም አልጠራጠርም ኢትዮጵያየ ታሸንፋለች !!!
አሸናፊነት እንጅ ሌላ ነገር የሚመጥናት ሀገር አይደለችምና !!

አንድ ሰው ስለሀገሩና ክብሩ ቢሰዋ ክብሩ ነው ቢኖርም ክብሩ ነው !
ባ*ንዳ ግን ሁሌም ወራዳ ነው ! ቢሞትም ተዋርዶ ነው ! ቢኖርም ተዋርዶ ነው ! የሀገሬ ባንዳዎችም ከዚህ የዘለለ ገጥሟቸው አያውቁም !

ሁልቀን ድል ላይገኝ ይችላል ግና የመጨረሻው ድል የኛ ይሆናል ! ደግሞም እያሸነፍን ነው !
ጠላት በሬሳየ ልረማመድና ወደ ፊት ልገስግስ ብሎ ቢመጣም ጀግኖች ልጆቻችን ከሬሳው ውስጥ ሰጥሞ እንዲቀር እያደረጉት ነው !

ኢትዮጵያ ታሸንፋለች !!!!

#Seid_Mohammed_Alhabeshiy

ቴሌግራም
t.me/Seidsocial
2.1K views16:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ