አልጀሪያ የ 1.5 ሚሊዮን ሰማእታት ሀገር ነች ። ሀገር ካለደምና አጥንት አይሰራምና አልጀሪያ ነፃነቷን ያስከበሩላት ወራሪና ባንዳዎቿን የቀበሩላት በርካታ ሚሊዮናት ጀግኖችን የታደለች ሀገር ናት ። በዚህም ከኢትዮጵያ ጋር ያመሳስላታል ።
ታዲያ መሪያችን ዶክተር አብይ አህመድ ለነዚያ ሰማእታት መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን ማስቀመጣቸው አጋጣሚውም ትርጉሙም ትልቅ ነው ።
አልጀሪያ ሚሊዮን ጀግኖቿን ስትገብር የተዋጋቺው ከወራሪዋ ፈረንሳይ ጋር ብቻ አልነበረም ይልቁንስ ከማህፀኗ ከወጡ ተላላኪ ባን*ዳዎችም ጋር ጭምር እንጅ ። እናም ዞሮ ዞሮ አልጀሪያ ስታሸነፍ ስለርሷ የሞቱላት ስለርሷም የኖሩላት ዘልአለም በክብር ሲወሱ ይኖራሉ ።
እነዚያ ጥቅመኛ ባንዳ*ዎቿ ግን እንኳንስ አልጀሪያ ላኪያቸው ፈረንሳይ እንኳ ተፀይፋቸው የውርደት ሞትን ሞተዋል ።
ድሮስ ለባን*ዳ ከውርደት ያለፈ ምን ክብር ኖሮት ያውቅና !!
#Seid_Mohammed_Alhabeshiy
ቴሌግራም
t.me/Seidsocial