ወሎ የደግነት ሀገር ብቻ አይደለም የጀግንነት ሀገርም ጭምር እንጅ !!
ወሎ የገራገርነት ሀገር ብቻ አይደለም የቆራጥነት ሀገርም እንጅ !!
ወሎየነት ለሀገር ፍፁም ታማኝነት ነው !
ወሎየነት ለሀገር መስዋእትነት የመሆን አርማ ነው !
በሀገራችን ታሪክ ለዚህች ሀገር የወሎን ህዝብ ያክል ለኢትዮጵያ የተዋደቀ መስዋእትነትን የገበረ የለም ።
ይናገር አድዋ - ከ 70,000 በላይ ወሎየዎችን በደምና በአጥንት ላስቀመጠው !
ይመስክር ጣሊያን በወሎየዎች በላይ ዘለቀና መሰሎቹ የአርበኞችን ቅጣት የቀመሰው !
ወሎ የሀገር አድባር የሀገር አርማ !!
#Seid_Mohammed_Alhabeshiy
ቴሌግራም
t.me/Seidsocial