2022-04-30 19:50:54
ነገ ሚያዚያ 23 ቀን 2014 ዓ.ም. በመላው ዓለም በሁሉም አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን በመገኘት #ከቅዳሴ_በኃላ_በሁሉም_አጥብያ_ከሥር_ያሉትን_መፈክሮች_እናሰማ።(በኮምፒተር ተጽፈው፤በባነር ይዘጋጁ።በቅድስት ቤተ-ክርስትያናችን ሁነን ድምጻችን እናሰማ።
☞ የኦርቶዶክሳውያንን ደም በማፍሰስ የሚጸና ወንበር የለም!
☞ በአፍጥር ስም እየተካሔደ ያለው መንግሥታዎ አሻጥር ይቁም
☞በሥልጤ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የተፈጸነው ስቃይ ስቃያችን ነው!
☞ኢትዮጵያን የኦርቶዶክሳውያን የመከራ ቋት ማድረግ ይብቃ
☞ኦርቶዶክሳዊነትን እና ኦርቶዶክሳውያ አሻራን ማጥፋት ይቁም!
☞ አባቶቻችን አታስገድሉን!
☞ የቤተ ክርስቲያን አባቶች ዝምታ ይብቃ
☞ አማራን እና ተጋሩን በማጋደልቤተ ክርስቲያንን ለማዳከም የሚደረገው ሴራ ገብቶናል!
☞ የኦርቶዶክሳውያን ትዕግሥት ወሰን አለው!
☞ መንግሥት ሆይየአዛኝ ቅቤ አንጓች አስመሳይነትህን አቁም!
☞ ለኦርቶዶክሳውያን ከችግኝ ያነሰ ዋጋ መስጠት ይቁም
☞ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸም ሥርዐታዊና መዋቅራዊ ጥቃት ይቁም!
☞ ፍትሕ በወራቤ በግፍ ለተጎዱ ኦርቶዶክሳውያን!
☞ አጥቅተውን ተጠቃን ብለው የጥላቻ ንግግር በሚያሰራጩ ጽንፈኞች ላይ መንግሥት እርምጃ ይውሰድ!
የሚሉ መፈክሮችን እናሰማ።share!!!ለምታውቋቸው ኦርቶዶክሳውያን inbox ላኩላቸው!!!
https://t.me/BetMetsahfte
255 viewsAshe abdo, 16:50