2021-01-14 19:36:44
ውድ የ2012 ዓ.ም የዲግሪ እና የደረጃ ተመራቂዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ በአለም ላይ በተከሰተው የኮቪድ 19 የመደበኛ የመማር ማስተማር ሂደቱ በመቋረጡ ምክንያት በአካዳሚክ ካሌደሩ መሠረት ተግባራዊ ባለመሆኑና የመመረቂያ ጊዜአችሁን ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን ይታወቃል ፤ ነገር ግን እንሆ አሁን ኮሌጃችሁ እናንተን ለማስመረቅ በቂ ዝግጁቱን ጨርሶ በመጪው ጥር
29/2013 ዓ.ም በአዲስ ኣበባ እስቴድየም አሁን ካለው ነባራዊ ሁኔታ አንጻር ግምት ውስጥ በማስገባት ደመቅ ያለ ዝግጅት እንዲኖር ለማድረግ ከወዲሁ አሰፈላገውን ዝግጅት እያደረገ ይገኛል።
ማሳሰብያ፦ ለሁሉም ተመራቂ ተማሪዎቻችን ከጠዋቱ 1:30 _ 2:00 ጀምሮ ወደ እስቴድየሙ የመግብያ ሰዓት መሆኑ አውቃችሁ በሰዓቱ እንድትገኙ አናሳስባለን።
ኩዊንስ ኮሌጅ _
43.6K viewsedited 16:36