Get Mystery Box with random crypto!

Paradise valley university college

የቴሌግራም ቻናል አርማ pvucollege — Paradise valley university college P
የቴሌግራም ቻናል አርማ pvucollege — Paradise valley university college
የሰርጥ አድራሻ: @pvucollege
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.05K

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-04-18 08:53:49 ማሳሰቢያ ለጤና ባለሙያዎች
የት/ት ማስረጃችሁ ህጋዊነት ተረጋግጦ የስም ዝርዝራችሁ ወደ ጤና ሚኒስቴር  እንደሚላክ ይታወቃል፡፡ የስም ዝርዝራችሁ በዚህ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ከተላለፈ ወደ ጤና ሚኒስቴር  የተላከ ስለሆነ ለሚገጥማችሁ ችግር መፍትሄ የሚኖረው ጤና ሚኒስቴር ነው፡፡ የስም ዝርዝራችሁ በዚህ  የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ከሌለ ወይም ማንኛውም አይነት የፊደል ስህተት ካለ በ ኢሜይል አድራሻ authentication340@gmail.com ላይ ብቻ የዲግሪያችሁን ስካን ኮፒና ክፍያ የፈጸማችሁበትን ደረሰኝ በመላክ የምትስተነናገዱ ሲሆን ከዚህ ውጭ በአካል ወደ ቢሮ ብትመጡ የማትስተናገዱ መሆኑን እናሳውቃለን
349 views05:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-11-14 21:03:29 Aaga dhagayaa!
Warroonni coc overlap isin harkaa ta'e.akka galmooftanii coc fudhatan jedhamaa waan jiruuf deemtanii akka galmooftaniin dhaamsa kooti!carraa gaari!
611 viewsedited  18:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-09 16:00:17
የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች

የጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በህክምና፣ ነርሲንግ፣ ሜዲካል ላብራቶሪ ሳይንስ፣ ጤና መኮንን፣ ሚድዋይፈሪ፣ ፋርማሲ፣ አንስቴዥያ፣ ዴንታል ሜድስን እና ሜዲካል ራዲዮሎጂ ቴክኖሎጂ ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቁ ባለሙያዎች በሚያዝያ 2014 ዓ.ም የብቃት ምዘና ፈተና ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡ ስለሆነም የፈተናው ምዝገባ ከየካቲት 30 እስከ መጋቢት 13/2014 ዓ.ም የሚካሄድ ስለሆነ ተመዛኞች hple.moh.gov.et ላይ በመግባት አስፈላጊውን የትምህርት ማስረጃ በማያያዝ online እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡

ማሳሰቢያ፡-

1) ከግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተመረቃችሁ ተመዛኞች ከምዝገባ በፊት የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን ህጋዊነትና ትክክለኛነት በትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን (የቀድሞው የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጄንሲ-HERQA) በኩል ማረጋገጥ (Authenticate ማስደረግ) እና ስማችሁ ከባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ወደ ተቋማችን እንዲተላለፍ ማድረግ ይጠበቅባችኋል፡፡

2) ከዚህ ቀደም የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን Authenticate ያስደረጋችሁ እና ስማችሁ ከባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ወደ ተቋማችን የተላለፈላችሁ ተመዛኞች ድጋሚ Authenticate ማስደረግ አይጠበቅባችሁም፡፡

3) ምዘናው ለሁሉም ተመዛኞች online የሚካሄድ ሲሆን online ያልተመዘገበ ተመዛኝ ለፈተና መቀመጥ የማይችል መሆኑን እናሳስባለን፡፡

4) የonline ምዝገባችሁን አጠናቃችሁ Submit ካላችሁ ከ 72 ሰዓት (3 ቀናት) በኋላ ወደ ሲስተሙ በመመለስ ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) መዝግባችሁ መያዝ ይጠበቅባችኋል፡፡

Tg- t.me/healthinovation
group t.me/HIVN19 ይከታተሉን
3.2K views13:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-09 15:56:49
2.5K views12:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-06 08:36:29
2.6K views05:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-05 19:28:14 Use one of the best PDF Reader. Download free now!
http://bit.ly/PDFReader_alldocumentreader
2.4K views16:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-05 16:23:28
የተሻሻለ

የኢትዮጵያ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የ2014 ዓ.ም መግቢያ ፈተና የምዝገባ ጥሪ መስፈርቶች ላይ ማሻሻያ ተደርጎበታል።

የመመዝገቢያ መስፈት የሲቪክስ ትምህርትን ሳይጨምር የስድስት ትምህርት ድምር ውጤት መሆኑ ተገልጿል።

• ለአዳጊ ክልሎች (አፋር፣ ሱማሌ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ)

- ኢንጂነሪንግ ~ ለወንድ 375፣ ለሴት 370
- አፕላይድ ሳይንስ ~ ለወንድ 365፣ ለሴት 360

• ለሌሎች ክልሎች

- ኢንጂነሪንግ ~ ለወንድ 380 ፣ ለሴት 375
- አፕላይድ ሳይንስ ~ ለወንድ 370፣ ለሴት 365

የምዝገባ ጊዜው ከየካቲት 21 እስከ 30/2014 ዓ.ም ሲሆን ምዝገባው የካቲት 30 /2014 ዓ/ም ከለሊቱ 6 ሰዓት ይጠናቀቃል ተብሏል።

የምዝገባ መስፈርቱን የሚያሟሉ በኢንተርኔት www.aastu.edu.et እና www.astu.edu.et ላይ መመዝገብ ይችላሉ።

የመግቢያ ፈተናው መጋቢት 07/2014 ዓ.ም ይሰጣል። (ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል)

Via tikvahethiopia

ለተከታታይ የስራና ጤና ነክ መረጃዎች
በTelegram- t.me/healthinovation
በFb fb.com/andualemsew/ ይከታተሉን።
2.3K views13:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-05 16:23:28
1.9K views13:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-05 16:23:28
1.8K views13:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-05 16:23:28
1.8K views13:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ