አሃ ፡ አሃሃ ፡ ያኔ ፡ እንደወደደኝ አሃ ፡ አሃሃ ፡ ዛሬም ፡ ይወደኛል አሃ ፡ አሃሃ ፡ የእኔ ፡ ጌታ ፡ ፍቅሩ አሃ ፡ አሃሃ ፡ መች ፡ ቀንሶ ፡ ያውቃል አሃሃ ፡ እርሱ ፡ ያው ፡ ነው ፡ አልተለዋወጠም አሃሃ ፡ ምህረቱ ፡ ዛሬም ፡ አልጐደለም አሃሃ ፡ እርሱ ፡ ያው ፡ ነው ፡ አልተቀያየረም አሃሃ ፡ ቸርነቱ ፡ ዛሬም ፡ አልጐደለም ያኔ ፡ በመስቀል ፡ ላይ ፡ ሆኖ ፡ ኤሎሂ ፡ ያለላት ከሲዖል ፡ እንድትድን ፡ ወዶ ፡ የተሟገተላት ሞቶ ፡ እስከሚቀበር ፡ ድረስ ፡ የወደዳት ፡ ነፍሴ ትገዛለታለች ፡ ዛሬም ፡ እያለች ፡ ንጉሤ ወዶኛልና ፡ አዳነኝ እያለች ፡ ቅኔ ፡ ስትቀኝ ላልተለወጠው ፡ ማንነትህ ምሥጋናም ፡ አላት ፡ ለምህረትህ (፪x) አዝ፦ አሃ ፡ አሃሃ ፡ ያኔ ፡ እንደወደደኝ አሃ ፡ አሃሃ ፡ ዛሬም ፡ ይወደኛል አሃ ፡ አሃሃ ፡ የእኔ ፡ ጌታ ፡ ፍቅሩ አሃ ፡ አሃሃ ፡ መች ፡ ቀንሶ ፡ ያውቃል አሃሃ ፡ እርሱ ፡ ያው ፡ ነው ፡ አልተለዋወጠም አሃሃ ፡ ምህረቱ ፡ ዛሬም ፡ አልጐደለም አሃሃ ፡ እርሱ ፡ ያው ፡ ነው ፡ አልተቀያየረም አሃሃ ፡ ቸርነቱ ፡ ዛሬም ፡ አልጐደለም በሕይወቴ ፡ ውጣ ፡ ውረድ ፡ ባልፍም ፡ በመከራ እርሱ ፡ ፈፅሞ ፡ አልተወኝም ፡ አለ ፡ ከእኔ ፡ ጋራ ዓመት ፡ ዘመን ፡ ቢለዋወጥ ፡ ቀንም ፡ በቀን ፡ ላይ እንከን ፡ አላየሁበትም ፡ ውዴም ፡ ፍቅሩ ፡ ላይ በምህረቱ ፡ ባለጠጋ ሆኖ ፡ አየሁ ፡ ወደ ፡ እርሱ ፡ ስጠጋ አይጨምርም ፡ አይቀንስ ፡ ፍቅሩ እርሱ ፡ ያው ፡ ነው ፡ በዘመኑ (፪x) @pure_Christianity 561 viewsedited 11:10