ሰኞ ነሐሴ ፲፮ ፳፻፲፬ ዓ.ም ╭─┅┅─┅─┅─═┅❀┅═─┅─┅─┅┅─╮ 「❝ አምላክ ከንጉሥ፡ሔሮድስ፡ሴት፡ልጅ ቢወለድ፡ኖሮ አልጋ፡ወራሽ፡በሆነና ባልተሰደደ፡ነበር። እርሱ፡ግን የድሆች፡ልጅ፡የሆነችውን ድንግል፡መረጠ። ሔሮድስ፡የማይያዘውን ይይዝ፡ዘንድ፡ተነሣ፣ ዓውሎ፡ነፋስንም በቤቱ፡አስገብቶ፡ሊዘጋ፡ታገለ። ❞」 ╰─┅┅─┅─┅─═┅❀┅═─┅─┅─┅┅─╯ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ ምንጭ ➸ የዲ/ን ሄኖክ ኃይሌ ትምህርቶች ለመቀላቀል @poemandquote አስተያየት @poemandquotebot ┏─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┓ ❘ ❝ ሰው፡ከሆኑ፡በቂያችን፡ነው። ❞ ᴀ ❘ ┗─━─━─━─━≪♡≫━─━─━─━─┛ 702 viewsመከበር, 00:00