ታቦት(ክፍል 2) በብሉይ ኪዳን መቅደሱ የእግዚአብሔር ቤት የሚሆነው ከታቦቱ የተነሳ ነበር።በአዲስ ኪዳን ግን እግዚአብሔር በመካከላችን የሚኖረው ታቦት ስለያዝን ሳይሆን በስሙ ስለተሰበሰብን ነው።ጌታ እንዲህ ብሎ ቃል ገብቶልናል " ሁለት ወይም ሦስት በስሜ በሚሰበሰቡበት በዚያ በመካከላቸው እሆናለሁና" ማቴ 18:20 ስሙ ከታቦት ይበልጣል።ኢየሱስ የሚለው ስም ብቻውን በቂ ነው። 437 views19:24