2022-11-26 00:05:21
ረብል አለሚን፦ ሌላኛው እስላማዊ ኩረጃ
በቁርአን ውስጥ የሙስሊሞች አምላክ አላህ ከተጠራባቸው መጠሪያዎች መካከል አንዱ "ረብል አለሚን" የሚለው መጠሪያ ነው። ረብል አለሚን ማለት በአረብኛ "የአለማቱ ጌታ" ማለት ነው። ይህ ስያሜ በቁርአን ብቻ ሳይሆን፥ በሀዲሳትም እንዲሁ ጥቅም ላይ ውሏል። በሀዲሳትም ላይ አላህ በዚህ ስያሜ ሲጠራ እንመለከታለን።
በቁርአን ላይ አላህ በዚህ መጠሪያ የተጠራባቸውን ቦታዎች እንመልከት፦
"ምስጋና ለአላህ ይገባው #የዓለማት_ጌታ ለኾነው" (ሱራ 1:2)
" #ከዓለማት_ጌታ የተወረደ ነው፡፡" (ሱራ 56:80)
" #የዓለማት_ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡" (ሱራ 81:29)
"በእርሱም ላይ ምንም ዋጋ አልለምናችሁም፡፡ ዋጋዬ #በዓለማት_ጌታ ላይ እንጅ በሌላ ላይ አይደለም" (ሱራ 26:145)
በሀዲሳትም ላይ አላህ በዚህ መጠሪያ የተጠራባቸውን ቦታዎች እንመልከት፦
"Ibn Abbas narrated: The Prophet went from Al-Madinah to Makkah, not fearing anyone except Allah #the_Lord_of_the_worlds, and he prayed two Rak'ah" (Jami at-Tirmidhi 547)
"It was narrated that Ali bin Abi Talib (رضي الله عنه) said: The Messenger of Allah (ﷺ) taught me to say, if calamity befell me: “There is no god but Allah, the Forbearing the Most Generous; glory be to Allah, blessed be Allah, the Lord of the mighty Throne; praise be to Allah, #the_Lord_of_the_Worlds” (Musnad Ahmad 701)
"Ibn 'Abbas said, "When one of you sneezes and says, 'Praise be to Allah,' the angel says, 'The Lord of the Worlds.' When you say, #The_Lord_of_the_Worlds, the angel says, 'May Allah have mercy on you" (Al-Adab Al-Mufrad 920)
ነገር ግን ይህ መጠሪያ ከአይሁዳውያን ታልሙድ የተኮረጀ መሆኑን ያውቁ ኖሯል?
አዎ፥ ልክ ከዚህ በፊት እንዳየናቸው ኩረጃዎች ሁሉ ይህኛውም መጠሪያ ከአይሁዳውያን ታልሙድ የተኮረጀ መጠሪያ ነው። የአይሁድ ረበናት በታልሙዳቸው ላይ አምላክን ለመጥራት ከሚጠቀሟቸው መጠሪያዎች አንዱ "ሪቦና ሼል ኦላም" ወይንም "የአለማት ጌታ" የሚለው መጠሪያ ነው። መሐመድም እነርሱ አምላክን በዚህ ስያሜ ሲጠሩ ሰምቶ የእስልምና አካል ያደረገው ኩረጃ ነው። ማስረጃው እነሆ፦
"Based on these concepts, I will explain important principles regarding the deeds of the #Master_of_the_worlds to provide a foothold for a person of understanding to develop love for God" (Mishneh Torah, foundations of the Torah 2:2)
[ https://www.sefaria.org/Mishneh_Torah%2C_Foundations_of_the_Torah.2.2?ven=Mishneh_Torah,_trans._by_Eliyahu_Touger._Jerusalem,_Moznaim_Pub._c1986-c2007&with=all&lang=bi ]
"He began and said #Master_of_the_worlds, redeem and save, rescue and deliver Your people, Israel, from the pestilence and from the sword, and from spoil, and from the blight, and from the mildew, and from all types of afflictions that suddenly erupt and come to the world" (Ketubot 8b:11)
[ https://www.sefaria.org/Ketubot.8b.11?ven=William_Davidson_Edition_-_English&lang=bi&with=all&lang2=en ]
"Abraham said before the Holy One, praise to Him #Master_of_the_worlds it is open and known before You that when You said to me to sacrifice my son Isaac I could have answered and said before You yesterday You said to me
for in Isaac will your descendants be named and now You are saying
sacrifice him as elevation offering" (Jerusalem Talmud Taanit 2:4)
[ https://www.sefaria.org/Jerusalem_Talmud_Taanit.2.4.2?ven=The_Jerusalem_Talmud,_translation_and_commentary_by_Heinrich_W._Guggenheimer._Berlin,_De_Gruyter,_1999-2015&with=all&lang=bi ]
"May it please You to make Zion prosper rebuild the walls of Jerusalem (Psalms 51:20) For we have trusted only in You, King; high and elevated God, #Master_of_the_worlds" (Siddur Sefard, Simchat Torah, Hakafot 5)
[ https://www.sefaria.org/Siddur_Sefard%2C_Simchat_Torah%2C_Hakafot.5?ven=Sefaria_Community_Translation&with=all&lang=bi ]
"Through these apertures which are in the east the sun goes forth and opposite to them in the west the sun sets. The Shekhinah is always in the west. The sun sets and worships before the King of Kings, the Holy One, blessed be He, saying: #Lord_of_all_worlds! I have done according to all that Thou hast commanded me" (Pirkei DeRabbi Eliezer 6:11)
[ https://www.sefaria.org/Pirkei_DeRabbi_Eliezer.6.11?ven=Pirke_de_Rabbi_Eliezer,_trans._Rabbi_Gerald_Friedlander,_London,_1916&lang=bi ]
ይህ መጠሪያ አይሁዳውያን በታልሙድ አምላክን የሚጠሩበት መጠሪያ እንደሆነ ከዚህም በላይ ማስረጃ ማምጣት እንችላለን። ይህ ስም የአይሁድ ረበናት በታልሙድ ውስጥ ለአምላክ የሰጡት ስያሜ ነው። መሐመድም ይህን ስያሜ ለአምላክ ሲሰጡ ሰምቶ በመኮረጅ እስልምና ውስጥ አካተተው
ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ለማለት እንደሞከርነው፥ ኮራጆቹ አይሁዳውያኑ ናቸው ሊባል አይችልም። ምክንያቱም የአይሁድ ረቢዎቹም ሆነ፥ ታልሙዱ ከመሐመድና ከቁርአን በፊት ነበሩ። ስለዚህ የኩረጃ ክስ ቢነሳ ተጠያቂ የሚሆነው ማን እንደሆነ ግልፅ ነው። ይህ እስልምና ከተለያዩ ምንጮች የተኮረጀ የውሸት ሃይማኖት መሆኑን በግልፅ ያሳያል።
259 views21:05