2022-04-29 18:28:59
ሚያዝያ 21ቀን 2014 ዓ.ም
: ማስታወቂያ:
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለ2014 ዓ/ም የትምህርት ዘመን በመደበኛ መርሃ-ግብር ለመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት አዲስ
ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ ፡
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለ2014 የትምህርት ዘመን በመደበኛ የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት መርሃ-ግብር በትምህርት ሚ/ር መስፈርት መሠረት አዲስ የተመደባችሁ፤
የተፈጥሮ ሳይንስ/Natural Science/ተማሪዎች በዘንዘልማ ካምፓስ
የማህበራዊ ሳይንስ/Social Science/ተማሪዎች በይባብ ካምፓስ!
የተፈጥሮ ሳይንስ በመምህርነት/Natural Science Teaching እና
የማህበራዊ ሳይንስ በመምህርነት/Social Science Teaching/ተማሪዎች በሰላም ካምፓስ! #ከሚያዚያ 28 - 30 ቀን 2014 ዓ/ም ሪፖርት እንድታደርጉ ያሳውቃል።
ለተጨማሪ መረጃ የዩኒቨርስቲውን ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ማየት ይቻላል፡፡
ማሳሰቢያ
1ኛ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትመጡ፣
ብርድ ልብስና አንሶላ፣
የስፖርት ትጥቅ፤
የአስራሁለተኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ውጤት ዋናውንና ፎቶኮፒ፣
አራት ጉርድ ፎቶግራፍ ይዛችሁ መምጣት እንዳለባችሁ ያስታውቃል።
2ኛ.በተለያየ ምክንያት ትምህርት አቋርጣችሁ ለመልሶ ቅበላ ውጤታችሁ የሚያበቃችሁና የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎች አዲስ ከተመደቡ 1ኛ ዓመት ተማሪዎች ጋር በ2014 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ለመልሶ
ቅበላ ግንቦት 1 እና 2 ቀን 2014 ዓ.ም እንድታመለክቱ እናሳውቃለን፡፡
3ኛ ከተገለጸው ቀን በፊትም ሆነ በኋላ የሚመጡ ተማሪዎች ምንም ዓይነት ዩኒቨርስቲው የማያስተናግድ መሆኑን ያሳውቃል፡፡
https://t.me/Ethiopian_Education_News1
https://t.me/Ethiopian_Education_News1
https://t.me/Ethiopian_Education_News1
211 views15:28