ቀን 29 /11/2014 ዓ.ም የ2015 ትምህርት ዘመን የትምህርት ካላንደር * በክፍል ውስጥ | Our World
ቀን 29 /11/2014 ዓ.ም
የ2015 ትምህርት ዘመን የትምህርት ካላንደር
* በክፍል ውስጥ የመደበኛ ትምህርት መስከረም 9/ 2015 ይጀምራል።
* የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ማጠቃለያ ፈተና (ሚንስትሪ) ከሰኔ 5 - 9/ 2015 ዓ.ም ይሰጣል።
* የ2015 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከግንቦት 21 - 25/ 2015 ዓ.ም ይሰጣል።
* ሰኔ 30/ 2015 ዓ.ም የዓመቱ ትምህርት ማጠናቀቂያ ይሆናል።
መልካም የትምህርት ዘመን !!
የአዲስ አበባ ከተማ ት/ቢሮ