Get Mystery Box with random crypto!

OMEGA SCHOOL A.A SINCE 1989 E.C

የቴሌግራም ቻናል አርማ omegaschoolaa1989 — OMEGA SCHOOL A.A SINCE 1989 E.C O
የቴሌግራም ቻናል አርማ omegaschoolaa1989 — OMEGA SCHOOL A.A SINCE 1989 E.C
የሰርጥ አድራሻ: @omegaschoolaa1989
ምድቦች: ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 6.25K

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3

2023-04-24 16:15:36
#ብሔራዊ_ፈተና

" እስካሁን የመፈተኛ ጊዜ አልተገለጸም " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

የ2015 ት/ት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች የፈተና ምዝገባ እስከ ሚያዝያ 20/2015 ዓ/ም ድረስ ብቻ እንደሚካሄድ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

አገልግሎቱ ፥ ማንኛውም የስም፣ የፆታ፣ የተፈጥሮ/የማህበራዊ ዘርፍ እና የፎቶ ማስተካከያ ከፈተና በፊት ስለማይደረግ እያንዳንዱ ተፈታኝና እና መዝጋቢ ትክክለኛነቱን የማጣራትና የማረጋገጥ ኃላፊነት አለበት ብሏል።

ይህ መሆን ያለበትም ምዝገባው በበየነ መረብ በመሆኑ በትምህርት ቤት ደረጃ የተካሄደው የምዝገባ መረጃ በቀጥታ በማንም ሳይነካ ወደ ተቋሙ የመረጃ ቋት የሚገባ በመሆኑ ነው ሲል አስረድቷል።

ከሚያዚያ 20/2015 ዓ/ም በኋላ በግለሰብ ወይም በተቋም በኩል የሚመጡ ተመዝጋቢዎችን #አላስተናግድም ሲል በጥብቅ ያሳሰበው አገልግሎቱ ፥ ፈተናው የሚሰጠው በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥና የመፈተኛ ጊዜን ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ እንደሚገለፅ አሳውቋል።

የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፥ እስካሁን የመፈተኛ ጊዜ አልተገለጸም ያለ ሲሆን ተፈታኞች ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ አሳስቧል።

@tikvahethiopia
792 views13:15
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-24 16:14:59
931 views13:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-20 18:46:38
1.2K views15:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-20 18:45:56
1.2K views15:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-20 18:45:51
1.2K views15:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-15 07:04:23
577 views04:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-15 07:03:49
576 views04:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-15 07:02:54
580 views04:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-13 16:54:11
931 views13:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-13 16:17:32 ሀሙስ ሚያዚያ 05/2015 ዓ,ም
959 viewsedited  13:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ