2022-06-25 12:33:01
መጽሐፍ ጥቆማ
"ካህኑ መልከ ጼዴቅ"
ንጉሠ ሰላም ወጽድቅ
ከታሪኩ ሠረቀ ፀሐይ ይህ መጽሐፍ የኢትዮጵያን ቤተክህነቱን ቤተመንግሥቱን የተቆጣጠረውን
የሐሰት ንግርት በሚገባ የሚያብራራ ድንቅ መጽሐፍ ነው። እኔ በበኩሌ ለዘመናት ስፈልገው የነበረውን እውነታ በማስረጃ አስደግፎ ስለጻፈልኝ ለነፍሴ እፎይታን አግኝቻለሁና ከአጉል የቤተ አይሁዳውያን የሐሰት ንግርት እንድትላለቀቁና ኢትዮጵያውያን ማነን የሚለውን ምሥጢር
እንድታውቁ እመክራለሁ። መጽሐፉ በርካታ ምሥጢሮችን የያዘና ብዙ በሰዎች ዘንድ እንቆቅልሽ የሆኑ ነገሮችን ከነማስረጃው ያብራራል። ከእነዚህም መካከል
1.ካህኑ መልከጼዴቅ ማን ነው?
2.ክህነተ-ሥርዓተ-መንግሥት እና ሃይማኖታዊ ሥርዓተ-መንግሥት ንግሥናን በተመለከት በሚገባ ተብራርቶአል።
3.ክርስትና ወደ ኢትዮጵያ የገባው በ4ኛው መቶ ክፍለዘመን ነው የሚል የሐሰት ንግርት እንዳለና ነገር ግን ይህ ንግርት ሐሰት መሆኑንና የኢትዮጵያ ክርስትናና ሃይማኖት የሚጀምረው ከአዳም እንደሆነ በማስረጃ አስደግፎ ጽፎልናል።
4.የሮምና የአረብ ክርስትና በኢትዮጵያ ታሪክ ሃይማኖት ባሕል ላይ ተጽዕኖ
ስለመፍጠሩና እንዴት እንደፈጠረም አብራርቶልናል።
5.ኦሪት እና ብሉይ ኪዳን መሠረታዊ ልዩነት እንዳላቸውም ከእነማስረጃው
አዘጋጁ አስቀምጦልናል።
አንብቡት ሀሳብ አስተያየት ስጡበት።
ሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጭ ማንኛውንም መፅሐፎች ከልዩ ቅናሽ ጋር ይዘዙ።
Order the book all over the world with fair price and fast delivery
Free Delivery
መፅሐፉን ለማዘዝ
@Noahbook7 0939115238
"ማንበብ ፋሽን ነው።"
Join us @noahbookdelivery
4.0K viewsኖኀ መፅሐፍ, 09:33