ከሳምንታት በፊት በጅግጅጋ ታይዋን ገበያ ማዕከል በደረሰው የእሳት አደጋ ከ1.5 ቢሊዮን ብር በላይ ወድሟል
ንሥር ብሮድካስት
ሐምሌ 17/2015
በጅግጅጋ ከተማ ታይዋን ገቢያ ተብሎ በሚጠራው የገቢያ ማዕከል ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ ከ1.5 ቢሊዮን ብር በላይ ንብረት መውደሙን በክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ፅ/ቤት የሚመራው ኮሚቴ አስታውቋል።
እስካሁን ኮሚቴው ከተለያዩ አጋር አካላት ወደ 102 ሚሊየን ብር መሰብሰቡን ገልጿል።
-------------------------------------------------------------
ወቅታዊ፤ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት
Youtube :-https://www.youtube.com/channel UC9yOQepDMiEq7xHUodXo0kQ
FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast
FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja
Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting
Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።