የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ለስልታዊ ትብብር ከፑቲን ጋር እንደሚሰሩ ቃል ገቡ
ንሥር ብሮድካስት
ሰኔ 5/2015
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር "እጅ ለእጅ" ለመያያዝ ፍላጎት እንዳላቸው ተናግረዋል።
ኪም ሁለቱ መሪዎች ኃያላን ሀገር ለመገንባት ያላቸውን የጋራ ዓላማ በስልታዊ ትብብር ለማጠናከር ቃል መግባታቸውን የሰሜን ኮሪያ የመንግስት መገናኛ ብዙኸን የሆነው ኬሲኤንኤ ዘግቧል።
=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2
YouTube 2: https://youtube.com/@nisir
FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast
FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja
Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting
Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።