ጋዜጠኛና ደራሲ ታዲዮስ ታንቱን ጨምሮ በግፍ የታሰሩ የአማራ ወጣቶች እንዲፈቱ ተጠየቀ ንሥር ብሮድካስት ሰኔ 5/2015 ጋዜጠኛ ታዲዮስ ታንቱን ጨምሮ በርካታ ቁጥር ያላቸው ወጣቶች በኦህዴድ ሀይሎች በገፍ መታሰራቸው ይታወቃል። እነዚህ የታሰሩት የግፍ እስረኞች ደግሞ የታሰሩት ያለምንም ወንጀል ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ያሉበት የእስር ሁኔታ አሳሳቢ ሆኗል። እስረኞቹ ያለወንጀላቸው በሀሰት ተከሰው እየተሰቃዩ መሆኑ ታውቋል። ይህንንም ተከትሎ ያለወንጀላቸው በግፍ ላይ ያሉ የግፍ እስረኞች እንዲፈጡ በርካታ የንሥር ብሮድካስት ምንጮች ሀሳባቸውን ሰጥተዋል። ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት Youtube: https://www.youtube.com/@nisir/videos FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting Website: https://nisirbroadcasting.com Twitter: https://twitter.com/NISIRInternati1 Instagram: https://www.instagram.com/nisirbroadcast/ ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን። 2.5K views11:00