የፍኖተ ሰላምና ደምበጫ አካባቢ ህዝብ በመውጣት ህዝባዊ ተቃውሞ ጀምሯል
ንሥር ብሮድካስት
ሰኔ 5/2015
በደምበጫ ትላንት ምሽት ተኩስ በመክፈት ህዝብን እያመሰ የሚገኘውን የብልጸግና ሀይል ተልኮ በመቃወም የፍኖተ ሰላምና ደምበጫ ዙሪያ ህዝብ ተቃውሞ እያደረገ ይገኛል::
ህዝቡ ተቃውሞውን በመቀጠል የነገ ነጻነቱን ማስከበር ይገበዋል ተብሏል::
=======================
ወቅታዊ ፤ ትኩስ እና የተሟላ መረጃዎችን ለማግኘት
YouTube 1: https://youtube.com/@nisirmedia2
YouTube 2: https://youtube.com/@nisir
FaceBook Page 1 : https://www.facebook.com/Nisirbroadcast
FaceBook Page 2: https://www.facebook.com/Nisirmereja
Telegram: https://t.me/nisirbroadcasting
Website: https://nisirbroadcasting.com
ንሥር ብሮድካስትን በወዳጅነት ይከታተሉን።