Get Mystery Box with random crypto!

በባህርዳር ከተማ የአልሙኒየም ፎርምወርክ ቴክኖሎጂ ለመጀመሪያ ጊዜ በመጠቀም ዘመናዊ የመኖሪያ ህንፃ | The Niles ናይል 🇪🇹

በባህርዳር ከተማ የአልሙኒየም ፎርምወርክ ቴክኖሎጂ ለመጀመሪያ ጊዜ በመጠቀም ዘመናዊ የመኖሪያ ህንፃ ሊገነባ ነው

ለግንባታው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እና የአማራ ክልል ቤቶች ልማት ደርጅት የግንባታ ማመከር ውል ስምምነት ፈፅመዋል
~~~~~~

የአማራ ክልል ቤቶች ልማት ደርጅት በባህርዳር ከተማ በክልሉ ለመጀመሪያ ጊዜ አዲስ የሆነውን  የአልሙኒየም ፎርምወርክ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ለሚያስገነባው ዘመናዊ የመኖሪያ ሕንጻ ግንባታ ዛሬ ከፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ጋር የግንባታ አማካሪነት ውል ተፈራርመዋል።