በባህርዳር ከተማ የአልሙኒየም ፎርምወርክ ቴክኖሎጂ ለመጀመሪያ ጊዜ በመጠቀም ዘመናዊ የመኖሪያ ህንፃ ሊገነባ ነው ለግንባታው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እና የአማራ ክልል ቤቶች ልማት ደርጅት የግንባታ ማመከር ውል ስምምነት ፈፅመዋል ~~~~~~ የአማራ ክልል ቤቶች ልማት ደርጅት በባህርዳር ከተማ በክልሉ ለመጀመሪያ ጊዜ አዲስ የሆነውን የአልሙኒየም ፎርምወርክ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ለሚያስገነባው ዘመናዊ የመኖሪያ ሕንጻ ግንባታ ዛሬ ከፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ጋር የግንባታ አማካሪነት ውል ተፈራርመዋል። 718 views17:09