የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጣችሁ፤ ነገር ግን በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት በራያ ዩኒቨርሲቲም ሆነ በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ምንም ትምህርት ያልጀመራችሁ ተማሪዎች በሙሉ እስከ ታህሳስ 03/2016 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራር ጽ/ቤት በአካል በመቅረብ ሪፖርት እንድታደርጉ ራያ ዩኒቨርሲቲ ጥሪ አድርጓል፡፡ @News_For_Student @News_For_Student 19.1K views11:45