#AssosaUniversity በ2015 ዓ.ም በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ፕሮግራም የተከታትላችሁና የማለፊያ ነጥብ ያመጣቹ ተማሪዎች እንዲሁም በ2016 ዓ.ም አሶሳ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችው አዲስ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ታህሳስ 01 እና 02/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ በመሆኑም በተገለፁት ቀናት ብቻ በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ዳይሬክቶሬት በአካል በመገኝት እንድትመዘገቡ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል፡፡ ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡- ➢ ከ8ኛ-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች፣ ➢ 3x4 ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና ትራስ ልብስ፣ ➢ የስፖርት ትጥቅ፡፡ @News_For_Student @News_For_Student 17.4K views18:12