አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም አዲስ ለተመደቡ የመጀመሪያ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች የትራንስፖርት አገልግሎት አዘጋጅቷል። የአዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዘገባ ህዳር 24 እና 25/2016 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው መግለጹ ይታወቃል፡፡ የዩኒቨርሲቲው አውቶብሶች መነሻ ቦታዎች፦ ➧ አዲስ አበባ መርካቶ መናኸሪያ ➧ አዲስ አበባ ቃሊቲ መናኸሪያ ➧ አዳማ ፍራንኮ አካባቢ ➧ አዳማ ሚጊራ መናኸሪያ @News_For_Student @News_For_Student 19.4K views08:07