#WolloUniversity ወሎ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ትምህርት ዘመን የመደበኛ መርሐግብር #የነባር ሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ምዝገባ ጥቅምት 21 እና 22/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡ በሌላ በኩል በ2016 ዓ.ም በመደበኛ እና በተከታታይ መርሐግብር በሁለተኛ ዲግሪ ለመማር አመልክታችሁ የብሔራዊ መግቢያ ፈተና (GAT) ፈተና ያለፋችሁ፥ የውጤታችሁን ማስረጃ በመያዝ ከጥቅምት 19 እስከ 21/2016 ዓ.ም በየትምህርት ክፍላችሁ እንድታመለክቱ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። (የዩኒቨርሲቲው መልዕክቶች ከላይ ተያይዘዋል።) @News_For_Student @News_For_Student 14.8K views05:22