#SamaraUniversity ሠመራ ዩኒቨርሲቲ የ2016 የትምህርት ዘመን የነባር መደበኛ ተማሪዎች (የ2ኛ ዓመት 2ኛ ሴሚስተር እና ከ3ኛ ዓመት ጀምሮ የሆኑ የ1ኛ ሴሚስተር) ምዝገባ የሚካሔደው ጥቅምት 28 እስከ 29/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል። በቅጣት ለመመዝገብ ➧ ጥቅምት 30/2016 ዓ.ም ትምህርት የሚጀመረው ➧ ኅዳር 03/2016 ዓ.ም (የዩኒቨርሲቲው መልዕክት ከላይ ተያይዟል።) @News_For_Student @News_For_Student 13.0K views03:47