ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ውጤት ከ1 ሰዓት ጀምሮ መመልከት እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ያሳወቀ ቢሆን በተለያዩ ቦታዎች ተለቀቀ የሚባለው ከእውነት የራቀ ነው ። የ2015 ፈተናን ከ800 ሺህ በላይ ተማሪዎች መፈተናቸው ይታወቃል። ተማሪዎች ውጤታችሁን በትዕግስት እንድትጠብቁ እያሳሰብን ውጤት ማያ ሊንክ ሲለቀቅ በዚሁ ቻነል በፍጥነት የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን። @News_For_Student @News_For_Student 21.3K views05:14