የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር አመራሮች ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ በትምህርት፣ በመምህራን ጉዳዮች እና በአጠቃላይ ሀገራዊ ሁኔታ ላይ ትኩረት ማድረጉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተገኘው መረጃ ያሳያል። መምህራን የደረጃ ዕድገት፣ የመኖሪያ ቤት እንዲሁም የደመወዝ ጥያቄ ሲያቀርቡ መቆየታቸው ይታወቃል፡፡ ምስል፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት @News_For_Student @News_For_Student 13.8K views03:56