Get Mystery Box with random crypto!

#AddisAbabaEducationBureau የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሞዴል | ትምህርት ሚኒስቴር

#AddisAbabaEducationBureau

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሞዴል ፈተና ለ6ኛ፣ 8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች እየሰጠ ነው።

ሞዴል ፈተናው ዛሬ መጋቢት 29/2015 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡

በከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ የተዘጋጀው ሞዴል ፈተናው፤ ተማሪዎች ራሳቸውን ለዋናው ፈተና ዝግጁ እንዲያደርጉ ያስችላል ተብሏል።

@News_for_student
@News_for_student