#JimmaUniversity በ2016 ዓ.ም ጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ምዝገባ ጥር 27 እና 28/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል። የምዝገባ ቦታ፦ የተፈጥሮ ሣይንስ ተማሪዎች በአጋሮ ካምፓስ (አጋሮ ከተማ) እና የማኅበራዊ ሣይንስ ተማሪዎች በጅማ ግብርናና እንስሳት ሕክምና ኮሌጅ (ጅማ ከተማ) ወደ ተቋሙ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፡- ➢ የ12ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣ ➢ ጉርድ ፎቶግራፍ፣ ➢ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ። @News_For_Student @News_For_Student 13.3K views19:03