#WallagaUniversity
በ2015 ዓ.ም በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ለሪሚዲያል የትምህርት ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ቀን መጋቢት 7 እና 8/ 2015 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ➧ ነቀምቴ ካምፓስ
የማህበራዊ ሳይንስ ስማችሁ ከM-Z የሚጀምር ተማሪዎች ➧ ነቀምቴ ካምፓስ
የማህበራዊ ሳይንስ ስማችሁ ከA-L የሚጀምር ተማሪዎች ➧ ጊምቢ ካምፓስ
@News_for_Student
@News_for_Student