#DebreMarkosUniversity ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ መደበኛ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል። ዩኒቨርሲቲው በ2015 ዓ.ም በመደበኛ መርሃ ግብር የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ተማሪዎች ሪፖርት ማድረጊያ ጊዜ የካቲት 20 እስከ 21/2015 ዓ.ም እንደሆነ መግለጹ ይታወቃል። መንግስት ከ1 ሺህ 300 በላይ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መመደቡ ይታወቃል። @News_for_Student @News_for_Student 11.9K views13:43