በትግራይ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በዚህ ሳምንት ይሰጣል፡፡ ፈተናው ለሦስት ቀናት ከታህሳስ 18 አስከ 20/2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይጠበቃል፡፡ ፈተናውን ለመውሰድ 60 ሺህ ተማሪዎች መመዝገባቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ መግለጹ ይታወሳል፡፡ @News_For_Student @News_For_Student 14.3K views14:28