አክሱም ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም ለተመደቡለት የሪሚዲያል ተማሪዎች ጥሪ #ያላደረገ መሆኑን ገልጿል። በመሆኑም በትምህርት ሚኒስቴር ወደ አክሱም ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የ2016 ዓ.ም ሪሚዲያል ተማሪዎች ተቋሙ ጥሪ እስከሚያደርግ በትዕግስት እንድትጠብቁ ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል። የመግቢያ ጊዜ በቀጣይ እንደሚገለፅም ዩኒቨርሲቲው ጠቁሟል። @News_For_Student @News_For_Student 21.9K views03:26