Get Mystery Box with random crypto!

➝ድራማው ሌላ ነው እንንቃ..!? #አጥፍቶ__ጠፊ..!? #ፕሮቴስታንት በአውሮፓ የተሸመነበት ድር | Muslim Students

➝ድራማው ሌላ ነው እንንቃ..!?

#አጥፍቶ__ጠፊ..!?

#ፕሮቴስታንት በአውሮፓ የተሸመነበት ድርና ማግ እንደሆነ ሁሉ የተዋረደበት ማቅ፣ የተገነዘበት በፍታ፣ የተከፈነበት ግምዣ ነው።

ይህ አስተሳሰብ ከተፈበረከበት ዘመን አንስቶ እስከ አሁን ድረስ #በደም የጨቀዬ ፍትህን የማያውቅ አጋንንታዊና ሰይጣናዊ አስተሳሰቦች የሚሾፍሩት አደገኛ እና ታሪኩ በደም ጎርፍ የታጠበ የጠባብ ሰወች ክምችት ከመሆኑም ባሻገር በዚህ ድርጊቱ ነገም መቀጠልን የሚቋምጥ ከታሪክ የማይማር ህቡዕ ድርጂት ነው።

አውሮፓ #የካቶሊክ አገር በነበረበት ሰዓት ፕሮቴስታንት በሚሽነሪነት እና በጦርነት ተስፋፍቶ ካቶሊክን አዳክሞ ሃይማኖታዊ መንግሥት ሆኖ ነበር።
ዳሩ ግን እራሱ ፕሮቴስታንት ውስጥ የኢአማኒነት ዝገት ተፈጥሮ ዛሬ አውሮፓ ከመቶ 65% በፈጣሪ የማያምን ሕዝብ ሆኗል።

ፕሮቴስታንት አጥፍቶ ጠፊ ነው።
ፕሮቴስታንት በአገራችንም በኢኮኖሚ እና በፓለቲካ በልጽጎ ኦርቶዶክስን እና ሙሥሊሙን እየቦረቦረ ያለ የኢሉሚናቲ ሕዋስ ነው።

ሥልጣን ላይ ያለው የፕሮቴስታንት መንግሥት ጉልበተኛ ሆኖ በሙሥሊሙ እና በኦርቶዶክሱ የውስጥ ጉዳይ እየገባ እና ቤተ እምነትን እያፈራረሰ ሲለውም ምእመናንን እየገደለ ሕዝቡን እያስለቀሰ ነው።
የተበዳይ ጸሎት ደግሞ መሬት ጠብ አይልም፦

ሡነን ኢብኑ ማጃህ 34, ሐዲስ 36
አቢ ሁረይራህ እንደተናገሩት፦
"የአሏህ መልእክተኛም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦

"ሦስት ልመናዎች ያለጥርጥር ተቀባነት አላቸው፥ እነርሱም፦ የተበዳይ ልመና፣ የመንገደኛ ልመና እና ወላጅ ለልጁ የሚያደርገው ልመና ናቸው"።

عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ ـ صلى الله عليه وسلم ـ ‏ "‏ ثَلاَثُ دَعَوَاتٍ يُسْتَجَابُ لَهُنَّ لاَ شَكَّ فِيهِنَّ دَعْوَةُ الْمَظْلُومِ وَدَعْوَةُ الْمُسَافِرِ وَدَعْوَةُ الْوَالِدِ لِوَلَدِهِ ‏"‏

ጃምዒ አት-ቲርሚዚይ 48, ሐዲስ 229

አቢ ሁረይራህ እንደተናገሩት፦
"የአሏህ መልእክተኛ"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ "ሦስት ሰዎች ልመናቸው ተመላሽ አሆንም፥ እነርሱም፦ "እስኪያፈጥር ድረስ ያለ ፆመኛ፣ ፍትሐዊ መሪ እና የተበዳይ ልመና ናቸው"።

عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ ثَلاَثَةٌ لاَ تُرَدُّ دَعْوَتُهُمُ الصَّائِمُ حَتَّى يُفْطِرَ وَالإِمَامُ الْعَادِلُ وَدَعْوَةُ الْمَظْلُومِ "‏

ይህ ፈሣድን በኢትዮጵያ ምድር የሚያስፋፋው የኢሉሚናቲ ሕዋስ በዘረኝነት እና በኢኮኖሚ ምእመናንን አዳክሞ ለማጥፋት ቆርጦ የተነሳ ነው። ነቃ እንበል!

ሙሥሊሙስ በደልን እና ጭቆናን የሚሸከምበት ጫንቃ የለውም።
ከታሪክ እንደተማርነው ኢንሻላህ ይህ ሥርዓት ጉልበተኛ ሆኖ አይቀጥልም።
አሏህ የተበዳዮችን እንባ የሚታበስበትን ዘመን ያምጣልን! አሚን።

#EthioMuslims
#Islamophobia