አስ-ሰላሙ አለይኩም ይህ የ አቡነ-ባስልዮስ ት/ቤት ሙስሊም ተማሪዎች ስለ ዲናቸው የሚወያዩበት ግሩፕ ነው።በዚህ ግሩፕ ላይ የ አቡነ-ባስልዮስ ት/ቤት ሙስሊም ተማሪዎችን ብቻ አድ እናድርግ ባረከሏሁ ፊኩም።#وأمرهم شورى بينهم##በዚህ ግሩፕ ላይ ማንኛውም ሸሪዓን የሚጻረር ነገር ማድረግ በጥብቅ የተከለከለ ነው።#ገንቢ አስተያየቶን በ @muslimstudentsgroup12 ይንገሩን