አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ ዛሬ አንድ ኸይር ስራ ላይ እንድንተባበር በአላህ ስም እጠይቃቸዋለሁ. በአሰላ ከተማ ታላቁ መስጂድ አል-ኑር እጅግ ዘመናዊ ጂፕላስ 2 መስጂድ ለመስራት ፕሮጀክቱ ተጀምሯል። ነገር ግን መስጂዱ የሚሰራበት ቦታ ላይ 16 የሚሆኑ የቀበሌ ቤቶች አሉ እናም ይሄንን ቤቶች በሌላ ባታ ላይ ለመተካት እስከ 9 ሚሊዮን ብር የሚፈጅ ሲሆን ያለፈው ረመዷን 1 ሚሊዮን ብር ተለቅሞ 9 ቤቶች መሰረታቸው ተጀምሯል ነገር ግን አሁንም ብዙ ስራዎች ይቀራሉ እናም ያጀመዓ መስጂድ የአላህ ቤት ነው ሁላችም ብንተጋገዝ ወላሂ በጣም ቀላል ነገር ነው አንድ ብር ዋጋ አላት አህባቢ ኢንሻ አላህ አላህ በአኪራ ምንዳውን ይከፍላቹዋል ከ 10 ብር ጀምሮ የቻላቹትን የብር መጠን ከስር ባለው አካውንት በማላክ የዚህ ኸይር ስራ ተካፋይ ይሁኑ ጀዛኩሙላህ ኸይረን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000512156669 Dawud Muhammad Shalo በስልክ እኛን ማግኘት የምትፈልጉ +251934326755 +251963950534 95 views✬ ּ ִ ۫ ثبت قلبي على دينك ✬ ּ ֗, 20:39